The world is undergoing a fourth industrial revolution at an unprecedented rate. Ethiopia must proactively embrace it to ensure our communities benefit, and our youth succeed in the new world. We are witnessing a global transformation driven by new technologies such as Artificial Intelligence, Internet of […]
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መስሪያቤት ሠራተኞች በአገራዊ የድጅታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጅ ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው። የስትራቴጂ ሰነዱ ይዘት በትኩረት መስኮች፣ የትግበራ ሂደቶች ከሚጠበቁ ውጤቶችና ታሳቢዎች መነሻ ተደርጎ ለሠራተኞች ገለጻ ተደርጓል። ሠልጣኞች የስትራቴጂው መነሻዎች፣ ዝርዝር ይዘቶችና ግልጽነት ለሚያስፈልጋቸው ነጥቦች፣ ቅንጅታዊ አሠራሮችንና ለትግበራ ልንከተለው ስለሚገባ አካሄድ በማንሳት ጥያቄና አስተያየት […]